KIDS
In ECFC Children’s Ministry, our passion is for every child
to deepen their soul, build relationships, and join the mission.
We are committed to:
1. Providing a safe place for children
2. Providing relevant, engaging teaching
3. Having fun be an active part of our activities
If you would like to know more or get involved in this ministry
please contact us at 713-484-5530 or talk to us in person at the church.
ቤተ ክርስቲያናችን ለልጆች ልዩ እንክብካቤና አገልግሎት አላት። ስለዚህ፥ በዚህ ዘርፍ ለማገልገል የተሰጡትን አስተማሪዎች በመጠቀም ዕድሜያቸው ከአሥር ወር ጀምሮ ያሉትን ልጆች፥ በእድሜና በክፍል ደረጃ በተዘጋጀው መጽሐፍ በመደገፍ የእግዚአብሔርን ቃል ታስተምራለች።
ስለ ልጆች የሰንበት ትምሕርት በጥልቀት መረዳት ከፈለጉ ወይም በአገልግሎቱ ተካፋይ መሆን ከፈለጉ በስልክ ወይም ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የሕጻናት የሰንበት ትምህርት አገልግሎት መሪዎች በግል ለማናገር ይችላሉ።